በዘመናት መካከል ጠብቆ ያኖረንን ፈጣሪ እግዚአብሔርን የሚያመልከው ዘማሪ ደረጀ ከበደ (ዶ/ር) ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ ደብዳቤ ጽፎ በአደባባይ አስነብቧል።
እርግጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሁኔታ አሳሳብም ከመሆኑም በላይ አፋጣኝ መፍትሄ ካልተወሰደ እልቂት እያስከተለ ነው። ኦሮሚያ ክልል ተብሎ በሚጠራው ሰፊ የሃገራችን ክፍል የሰው ልጅ ነፍስ ዋጋ ካጣች ሰነባብቷል። በአደባባይ ላይ ሰው ተገድሎ ተሰቅሏል። ቤተክርስትያን ተቃጥሏል። የሰው ልጅ ከነ ነፍሱ በቤቱ ውስጥ ተቃጥሏል። እርጉዝ ሴት ሆዷ ውስጥ ካለው ልጇ ጋር በዘጠኝ ወር ጊዜዋ ታርዳለች።
መከራና ስቃይ የበዛበት የኢትዮጵያ ህዝብ አሁንም፣ ዛሬም አማራ ወይም ክርስትያን በመሆኑ ብቻ የሰው ልጅ በኦሮሚያ ክልል እየሞተ ነው።
መንግስት ለዚህ ሁሉ አደጋ ከውጭ ሃይል ጋር የሚሰሩ ቡድኖች ያሉትን እያሰረ መሆኑ ይታወቃል። የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚፈጽሙትን ለማስቆም ያለው ቁርጠኝነት የሚደነቅ ብሆንም የህይወት አድን እና የታርካችን ከባው ውሳኔ የሚያስፈልግ መሆኑ ግልፅ ነው።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዶ/ር ደረጀ ከባደ በመራር ቃላቶች ለክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ መልዕክት አስተላልፏል። ሙሉውን ተከታተሉ። (Video for Ethio- 360 Media )
- Kim Komando: clues someone is reading your text messages
- Honey, Money and Bitcoin to your wallet when you reimagin Crypto trading ecosystem
- Alberta freezes auto insurance rates for the rest of 2023
- Do you want to know what’s up in 2023?
- Honey, Money and Bitcoin to your wallet